News Type : በድሬደዋ አስተዳደር በሚሻሻለው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ዙርያ የውይይት መድረክ ተካሄደ
Features : በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የግዢና ንብረት ባለስልጣን በሚሻሻለው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ላይ የስልጠናና የውይይት መድረክ ከ56 ተቋማት የፋይናንስ ግዥና የንብረት ዳይሬክተሮች ጋር በዛሬው እለት አካሄዷል።
በድሬደዋ አስተዳደር በሚሻሻለው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ዙርያ የውይይት መድረክ ተካሄደ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የግዢና ንብረት ባለስልጣን በሚሻሻለው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ላይ የስልጠናና የውይይት መድረክ ከ56 ተቋማት የፋይናንስ ግዥና የንብረት ዳይሬክተሮች ጋር በዛሬው እለት አካሄዷል። በግዢና ንብረት ባለስልጣን የግዢና ንብረት አስተባባሪ አቶ ጥበበ እሸቱ እንዲሻሻል በቀረበው የግዢና ንብረት አስተዳደር አዋጅ ዙሪያ የተዘጋጀውን ሰነድ በማቅረብ ከኤልክተሮኒክስ የመንግስት ግዥ ስርአት/e-GP/ ስራ አስተባባሪ አቶ ብዙነህ ሰሙ ጋር የውይይት መድረኩን መርተዋል።
By logging in you agree to our Terms and Conditions and Privacy Policy