1. የኤጀንሲውን ራዕይ የጋራ በማድረግ ስትራቴጂውን በየደረጃው የሚገኙ ፈፃሚዎች የዕለት ተዕለት ተግባር ለማድረግ፣ 2. ስትራቴጂ ተኮር የሆነ ባህል ለመገንባትና እያንዳንዱ ፈፃሚ አካል የመጨረሻውን ተቋማዊ ውጤት እያሰበ እንዲሰራ ለማድረግ፣ 3. ማበረታቻና ሽልማትን ከስትራቴጂካዊ ውጤት ጋር ለማያያዝና ሠራተኞች ውጤት ባመጣ ምን አገኛለሁ በማለት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት፡፡
By logging in you agree to our Terms and Conditions and Privacy Policy